ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 5:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ይሁዳና ሕዝቡ ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ ስለተጨቆኑትና በውጊያ ስላሉት ወንድሞቻቸው ምን ማድረግ እንደሚገባ ለመመካከር ብዙ ሰዎችን ሰበሰቡ። ምዕራፉን ተመልከት |