ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 5:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ጦቢያ አገር የነበሩ ወንድሞቻችን ሁሉ ተገድለዋል፤ ሚስቶቻቸው ተማርከው፤ ንብረቶቻቸው ተወሰዋል፤ በእነዚህ አገሮች ወደ ሺህ የሚጠጉ ሰዎች አልቀዋል።” ምዕራፉን ተመልከት |