ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 4:60 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)60 እንደ ቀድሞው አረማውያን መጥተው እነዚህን ቦታዎች እንዳይበዘብዙ በዚያን ጊዜ ከፍተኛ መካበቢያዎችና የግንብ ምሽጐች በጽዮን ተራራ ዙሪያ ሠሩ። ምዕራፉን ተመልከት |