ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 4:56 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)56 የመሠዊያውን ምረቃ በዓል ስምንት ቀን አከበሩ፤ የሚቃጠሉ መሥዋዕቶችን፥ የአንድነትና የምስጋና መሥዋዕቶችንም በታላቅ ደስታ አቀረቡ። ምዕራፉን ተመልከት |