ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 4:38 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 ቤተ መቅደሱ ባዶ ሆኖ፥ መሠዊያው ረክሶ፥ መዝጊያዎቹ ተቃጥለው አዩ፤ በግቢው ውስጥ የበቀለው ሣርና ቅጠሉ በጫካ ውስጥ ወይም በተራራ ላይ እንደሚታየው ዓይነት ነበር፤ መጋዘኖቹም ፈራርሰዋል። ምዕራፉን ተመልከት |