ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 3:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 የእስራኤልን ኃይልና በኢየሩሳሌም ጥቂት የቀሩትንም ለመደምሰስና በዚያ ቦታ ላይ ያላቸውን ትውስታቸውን ለማጥፋት ወደ እነርሱ የጦር ሠራዊቱን መላክ እንደሚገባው ነገረው፤ ምዕራፉን ተመልከት |