ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 3:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እንዲህም አለ፤ “እኔ ዝና አተርፋለሁ፤ በዚህ መንግሥትም ክብር አገኛለሁ፤ የንጉሡን ትእዛዝ ንቀው አንታዘዝም ያሉትን ይሁዳንና ሰዎቹን እወጋቸዋለሁ”። ምዕራፉን ተመልከት |