ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 2:49 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)49 የማታትያስ ቀኖች ወደ ፍጻሜአቸው እየተቃረቡ ሄዱ፤ ለልጆቹ እንዲህ አላቸው፥ “እነሆ አሁን ትዕቢትና በደል ወደ ላይ ከፍ ከፍ እያሉ ነው፤ ዘመኑም የብጥብጥና ጥላቻ ዘመን ነው፤ ምዕራፉን ተመልከት |