ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 2:38 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 እነዚህ ሰዎች በሰንበት ቀን ጦርነት ገጠሙዋቸው፤ ከነሚስቶቻቸው፥ ከነልጆቻቸው፥ ከነአባቶቻቸው አንድ ሺህ የሚያህሉቱ በዚህ ቀን አለቁ። ምዕራፉን ተመልከት |