ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 15:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ክፉ ሰዎች የአባቶቻችንን መንግሥት ስለያዙብኝ ይህን መንግሥት ልክ እንደ ቀድሞው ሆኖ እንዲመለስ ለማድረግ አስቤአለሁ፤ ስለዚህ ብዙ ወታደሮች ሰብስቤአለሁ፤ የጦር መርከቦችም አዘጋጅቻለሁ፤ ምዕራፉን ተመልከት |