ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 14:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ከዚህ በኋላ ስምዖን ከሮማውያን ጋር ያለውን ቃል ኪዳን ለማጽናት አንድ ሺህ ምናን ከሚመዝን ከትልቅ የወርቅ ጋሻ ጋር አመንዮስን ወደ ሮም ላከው። ምዕራፉን ተመልከት |