ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 14:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 እነርሱ የገለጹልንን በሕዝቡ ውሳኔዎች መካከል እንዲህ ስንል ጽፈነዋል፤ የአንጥዮኩስ ልጅ ኑመንዮስና የኢያሶን ልጅ አንጢጰጥሮስ የአይሁድ መልእክተኞች ሆነው ከእኛ ጋር ያላቸውን ወዳጅነት ለማደስ ወደ እኛ መጥተዋል፤ ምዕራፉን ተመልከት |