ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 13:53 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)53 ስምዓን የእርሱ ልጅ ዮሐንስ ለሙሉ ሰውነት የደረሰ መሆኑን ባየ ጊዜ የጦሩ አዛዥ የሠራዊቱ ሁሉ አለቃ አድርጐ ሾመው፥ ተቀማጭነቱም በጌዜር ሆነ። ምዕራፉን ተመልከት |