ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 13:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 የላካችሁለንን የወርቅ ዘውድና ዘንባባ ተቀብለናል፤ ከእናንተ ጋር ፍጹም የሰላምታ ውል ለመዋዋልና ቀረጥም እንዳያስከፍሏቸሁ ለሠራተኞቻችን ለመጻፍ ዝግጁዎች ነን፤ ምዕራፉን ተመልከት |