ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 12:53 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)53 በአካባቢው ያሉ ሕዝቦች ሁሉ ሊደመስሱዋቸው ፈለጉ፤ “መሪም ሆነ ድጋፍ የላቸውም፤ ስለዚህ አሁን እንውጋቸው፤ መታሰቢያቸው ከሰዎች መካከል እንዲጠፋ እናድርግ” አሉ። ምዕራፉን ተመልከት |