ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 12:50 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)50 የዮናታን ሰዎች ዮናታን መያዙና እርሱም ሆነ ጓደኞቹ ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ገባቸው፤ ስለዚህ እርስ በርሳቸው ተማከሩ፤ ተሰብስበበውና ለውጊያ ዝግጁዎች ሆነው ወጡ። ምዕራፉን ተመልከት |