ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 12:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በበዓላትና በሌሎችም ቀናት በምናደርጋቸው መሥዋዕቶችና ጸሎቶች ሁልጊዜ ለወንድሞች መደረግ እንደሚገባና እንደሚያስፈልግ እናንተን ሳናስታውስ ቀርተን አናውቅም። ምዕራፉን ተመልከት |