ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 11:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ንጉሥ ጰጠሎሜዮስ በበኩሉ በባሕሩ አጠገብ እስከምትገኘው ስለውቅያ ድረስ በባሕሩ ዳር ዳር የሚገኙትን ከተሞች ያዘ፤ በእስክንድርም የሚሸርበውን ሴራ ከፍተኛ ደረጃ ላይ አደረሰው። ምዕራፉን ተመልከት |