ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 11:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 በዚያን ጊዜ ሃይማኖት የሌላቸውና ሕግን የሚያከብሩ፥ ሕዝባቸውን የሚጠሉ ሰዎች ሄደው ዮናታንን የኢየሩሳሌምን ምሽግ እንደሚወጋ ለንጉሡ ነገሩት። ምዕራፉን ተመልከት |