ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 11:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 የግብጽ ንጉሥ ብዛቱ እንደ ባሕር ዳር አሸዋ የሆነ ሠራዊትና ብዙ የጦር መርከቦችን ጨምሮ የእስክንድርን መንግሥት በተንኮል በእራሱ መንግሥት ላይ ጨምሮ ለመያዝ ፈለገ፤ ምዕራፉን ተመልከት |