ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 10:61 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)61 ሃይማኖት የሌላቸውና ሕግን የማያከብሩ የእስራኤል በሽታ የሆኑ ሰዎች በእርሱ ላይ ተነሡበትና በንጉሡ ፊት ቀርበው ከሰሱት፤ ንጉሡ ግን ክሳቸውን አልተቀበላቸውም። ምዕራፉን ተመልከት |