ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 10:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ዮናታን በሰባተኛው ወር በመቶ ስልሳ ዓመት (ጥቅምት) 15 2 ዓ.ዓ. (በዳስ) በዓል ጊዜ ቅዱሱን ልብስ ለበሰ፤ ወዲያውኑ ሠራዊቱን ለማሰባሰብና መሣሪያ ለመሥራት ተነሣ። ምዕራፉን ተመልከት |