ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 1:51 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)51 በዚህ ዓይነት ነው ንጉሡ በእርሱ ሥር ለሚገኙ ዜጎች ሁሉ በጽሑፍ ትእዛዙን ያስተላለፈው፤ በሕዝቡ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ አደረገበት፤ በየከተማው መሥዋዕቶች እንዲያቀርቡ ወደ ይሁዳ ከተሞች ትእዛዝ አስተላለፈ። ምዕራፉን ተመልከት |