ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 1:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ለሰዎቹ በውሸት የሰላም ቃል ተናገራቸውና አመኑት፤ ከዚያ በኋላ በድንገት ወደ ከተማዋ ገባ፤ ትልቅ አደጋ ጣለባት፤ በእስራኤል ውስጥ ብዙ ሰዎች ገደለ። ምዕራፉን ተመልከት |