1 ነገሥት 9:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ሰሎሞንም ጌዜርንና የታችኛውን ቤትሖሮን እንደገና አሠራ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ሰሎሞንም ጌዝርን መልሶ ሠራት፤ እንዲሁም የታችኛውን ቤትሖሮንን፣ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ሰሎሞንም ጌዜርንና የታችኛውን ቤትሖሮን እንደገና አሠራ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ሰሎሞንም ጋዜርንና የታችኛውን ቤቶሮንን፥ ባዕላትንም ሠራ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ሰሎሞንም ጌዝርን፥ የታችኛውንም ቤት ሖሮን፥ ምዕራፉን ተመልከት |