1 ነገሥት 3:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ሰሎሞን ይህን በመጠየቁ ጌታን ደስ አሰኘው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ሰሎሞን ይህን በመለመኑ ጌታ ደስ አለው፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ሰሎሞን ይህን በመጠየቁ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ሰሎሞንም ይህን ነገር ስለ ለመነ፥ ነገሩ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ሰሎሞንም ይህን ነገር ስለ ለመነ፤ ነገሩ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው። ምዕራፉን ተመልከት |