1 ነገሥት 22:44 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)44 ስለዚህም ሕዝቡ በእነዚያ ቦታዎች መሥዋዕት ማቅረብና ዕጣን የማጠን ተግባሩን አልተወም ነበር፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም44 እንዲሁም ኢዮሣፍጥ ከእስራኤል ንጉሥ ጋራ በሰላም ኖረ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም44 ኢዮሣፍጥም ከእስራኤል ንጉሥ ጋር ሰላም መሥርቶ ይኖር ነበር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)44 ኢዮሣፍጥም ከእስራኤል ንጉሥ ጋር ታረቀ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)44 ኢዮሣፍጥም ከእስራኤል ንጉሥ ጋር ታረቀ። ምዕራፉን ተመልከት |