1 ቆሮንቶስ 9:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ወይስ ሥራን ለመተው መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ወይስ ያለመሥራት መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ወይስ በሥራ እየጣርን መኖር የሚገባን በርናባስና እኔ ብቻ ነንን? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ወይስ ሥራን ለመተው መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ወይስ ሥራን ለመተው መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? ምዕራፉን ተመልከት |