1 ቆሮንቶስ 9:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ልንበላና ልንጠጣ መብት የለንምን? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ለመሆኑ፣ የመብላትና የመጠጣት መብት የለንምን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እኛ ምግብና መጠጥ የማግኘት መብት የለንምን? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በውኑ ልንበላና ልንጠጣ አይገባንምን? ምዕራፉን ተመልከት |