1 ቆሮንቶስ 7:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በዋጋ ተገዝታችኋል፤ የሰው ባርያዎች አትሁኑ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 በዋጋ ተገዝታችኋል፤ ስለዚህ የሰው ባሮች አትሁኑ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 እግዚአብሔር በዋጋ ስለ ገዛችሁ የሰው ባሪያዎች አትሁኑ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በዋጋ ገዝቶአችኋልና የሰው ተገዦች አትሁኑ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በዋጋ ተገዝታችኋል፤ የሰው ባሪያዎች አትሁኑ። ምዕራፉን ተመልከት |