1 ቆሮንቶስ 16:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ነገር ግን እስከ በዓለ ኀምሳ በኤፌሶን እቆያለሁ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ነገር ግን እስከ በዓለ ዐምሳ በኤፌሶን እቈያለሁ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ነገር ግን እስከ ጰንጠቆስጤ በዓል በኤፌሶን እቈያለሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 እስከ በዓለ ኀምሳ በኤፌሶን እቈያለሁ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በኤፌሶን ግን እስከ በዓለ ኀምሳ ድረስ እሰነብታለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |