1 ቆሮንቶስ 16:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ንቁ፤ በእምነት ጽኑ፤ በርቱ፤ ጠንክሩ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ንቁ፤ በእምነት ጽኑ፤ በርቱ፤ ጠንክሩ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ንቁ፤ በእምነት ጸንታችሁ ቁሙ፤ በርቱ፤ ጠንክሩ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ትጉ፤ በሃይማኖትም ቁሙ፤ ታገሡ ጽኑ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ንቁ፥ በሃይማኖት ቁሙ፥ ጎልምሱ ጠንክሩ። ምዕራፉን ተመልከት |