1 ቆሮንቶስ 12:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ሁሉም አንድ የአካል ክፍል ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ሁሉም አንድ ብልት ቢሆን ኖሮ አካል ከየት ይገኝ ነበር? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ሁላቸውም አንድ ክፍል ብቻ ቢሆን ኖሮ ሙሉ አካል የት በተገኘ ነበር! ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 የአካል ክፍሉ አንድ ቢሆን ኖሮ አካል የት በተገኘ ነበር? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ሁሉም አንድ ብልት ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ? ምዕራፉን ተመልከት |