1 ቆሮንቶስ 12:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አካል ብዙ የአካል ክፍሎች እንጂ አንድ የአካል ክፍል አይደለምና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 አካል የተሠራው ከብዙ ብልቶች እንጂ ከአንድ ብልት አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 አንድ አካል የተሠራው ከብዙ የአካል ክፍሎች እንጂ ከአንድ የአካል ክፍል ብቻ አይደለም! ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 የአካላችንም ክፍሉ ብዙ ነው እንጂ አንድ አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 አካል ብዙ ብልቶች እንጂ አንድ ብልት አይደለምና። ምዕራፉን ተመልከት |