1 ቆሮንቶስ 1:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ሥጋን የለበሰ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 ይኸውም ሥጋ ለባሽ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ ነው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ይህንንም ያደረገው ማንም ሰው በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ሰው ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ሥጋን የለበሰ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ። ምዕራፉን ተመልከት |