1 ዜና መዋዕል 16:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 እንዲህም አለ፦ “የቀባኋቸውን አትንኩ፤ በነቢያቴ ክፉ አታድርጉ።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 እንዲህ ሲል፤ “የቀባኋቸውን አትንኩ፤ በነቢያቴም ላይ ክፉ አታድርጉ።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 “የተመረጡ አገልጋዮቼን አትንኩ። ነቢያቴንም አትጒዱ” በማለት አስጠነቀቃቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 “የቀባኋቸውን አትንኩ፥ በነቢያቴም ክፉ አታድርጉ” ብሎ፥ ምዕራፉን ተመልከት |