1 ዜና መዋዕል 14:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ዳግመኛም ፍልስጥኤማውያን በሸለቆው አደጋ ጣሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ፍልስጥኤማውያን ሸለቆውን እንደ ገና ወረሩ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ፍልስጥኤማውያን ደግሞ ወደ ሸለቆው ተመልሰው እንደገና መውረር ጀመሩ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ፍልስጥኤማውያንም ደግሞ በኀያላን ሸለቆ ተሰበሰቡ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ፍልስጥኤማውያንም ደግሞ በሸለቆው አደጋ ጣሉ። ምዕራፉን ተመልከት |