የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 17:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የበ​ደ​ሉ​ት​ንም ዐስ​በው በው​ስጡ ብር​ሃን በሌ​ለ​በት ቤት ውስጥ ከዝ​ን​ጋዔ መጋ​ረጃ በታች ተሰ​ወሩ፥ እጅ​ግም እየ​ተ​ደ​ነቁ በድ​ን​ጋጤ ቀለጡ፥ በም​ት​ሀ​ትም ታወኩ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሠሯቸው ሥውር በደሎች ጋር ሳይታዩ ለማምለጥ ቢያስቡም፤ ጥቁሩ ዝንጉነት ጋርዷቸው፥ በጣረ ሞት ተሳቅቀው፥ በአስፈሪ ተስፋ መቁረጥ ተበታተኑ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 17:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች