የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 45:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የአ​ል​ዓ​ዛር ልጅ ፊን​ሐ​ስም በክ​ብር ሦስ​ተኛ ነው፤ ለአ​ም​ል​ኮተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀን​ቶ​አ​ልና፥ ሕዝ​ቡ​ንም ለማ​ስ​ተ​ማር አስ​ነ​ሥ​ቶ​ታ​ልና፥ በል​ቡ​ናው ቸር​ነ​ትም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፈቃድ የተ​ነሣ ለእ​ስ​ራ​ኤል አስ​ተ​ሰ​ረየ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታን በመፍራት ትጋቱ፥ ሕዝቡ ባመፀ ወቅት በእምነቱ በመጽናቱ፥ በልበ ሙሉነትና በድፍረት በመቆሙ፥ ለእሥራኤልም ስርየትን በማስገኘቱ፥ የአልዓዛር ልጅ ፊንሃስ ክብርን በተመለከተ በሦስተኛ ደረጃ ላይ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 45:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች