የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 40:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዕረ​ፍቱ ጥቂት ወይም እንደ ኢም​ንት ነው፤ ይህ ሁሉ በመ​ኝ​ታው ይታ​ወ​ቃል፤ አንድ ጊዜ እንደ ሸንጎ ተከ​ማ​ችቶ ያገ​ኘ​ዋል፤ ከሰ​ልፍ እን​ደ​ሚ​ሸሽ ሰውም የል​ቡ​ና​ውን ምክር ያወ​ላ​ው​ላ​ታል።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለማረፍ እንደተጋደመ ብዙም ሳይቆይ፥ እንደ ቀኑ ሁሉ በእንቅልፍ ልቡም ቅዠቶች ያስጨንቁታል፤ ከጦርነት እንዳመለጠ፥

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 40:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች