እርሱም ጥበብንና ምክርን ይገልጥለታል፤ የተሰወረውንም ያውቅ ዘንድ ያሳስበዋል።
በዓላማና በትምህርት ትክክለኛ ሆኖ ያድጋል፤ የእግዚአብሔርን ድብቅ ምሥጢራት ጠልቆ ይመረምራል።