የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 38:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሥ​ራው የሚ​ቀ​መጥ ሸክላ ሠሪም እንደ እርሱ ነው፥ በእ​ግ​ሩም መን​ኰ​ራ​ኵ​ርን ያዞ​ራል፤ ሥራ​ው​ንም እን​ዴት እን​ደ​ሚ​ፈ​ጽም ሁል​ጊዜ ያስ​ባል። የሠ​ራ​ው​ንም ሁሉ ይቈ​ጥ​ራል።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሥራውን በትጋት የሚሠራውም ሸክላ ሰሪ እንዲሁ ነው፤ መንኮራኮሩን በእግሩ ያሸከረክራል፥ ያለማቋረጥ ሥራውን ይከታተላል፥ እያንዳንዷ የጣት እንቅስቃሴ የተጠናች ነች።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 38:29
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች