በደስታህ ጊዜ የሚቀርብህ ወዳጅ አለ፤ ብትቸገር ግን እርሱ ጠላት ይሆንሃል።
አንደኛው ዓይነት ወዳጅ በተድላ ጊዜ አብሮ ይደሰታል፥ በመከራ ወቅት ግን ይሸሻል።