ላየኸው ሁሉ አትሳሳ፤ እጅህን አትንከር፤ ወጭቱን ወደ አንተ አትጎትት፥ ድስቱንም አትጥረግ።
እግዚአብሔርን የሚፈራ ከቶውንም ሊጠራጠር አይገባም፤ ተስፋውም በጌታ ነውና አይፈራም።