የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 30:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለጣ​ዖ​ታት መሠ​ዋት ምን ይጠ​ቅ​ማል? እነ​ርሱ አይ​በ​ሉ​ምና፥ እነ​ር​ሱም አይ​ጠ​ጡ​ምና፥ እነ​ር​ሱም አያ​ሸ​ት​ቱ​ምና፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቀ​ሠ​ፈ​ውም ሰው እን​ደ​ዚሁ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መብላትም ሆነ መጠጣት ለማይችል ጣዖት መሥዋዕት ማቅረብ ከቶ ምን ይጠቅማል? እግዚአብሔርም በደዌ የቀሰፈው ሰው እንዲሁ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 30:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች