የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 1:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እን​ዳ​ቷ​ረድ ሰው​ነ​ት​ህም እን​ዳ​ት​ወ​ድቅ ራስ​ህን ከፍ ከፍ አታ​ድ​ርግ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሰ​ወ​ር​ኸ​ውን ይገ​ል​ጥ​ብ​ሃል። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በመ​ፍ​ራት አል​መ​ጣ​ህ​ምና፥ በል​ብ​ህም ሽን​ገላ ሞል​ት​ዋ​ልና በብ​ዙ​ዎች ሰዎች መካ​ከል ይጥ​ል​ሃል።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እንዳትወድቅና በራስህ ላይ ውርደትን እንዳታመጣ ራስህን ከፍ ከፍ አታድርግ። ልብህ በተንኮል በመሞላቱና ጌታን ባለመፍራትህ እርሱ ምሥጢርህን ይገልጥብሃል፤ በሕዝቡም መሀል ያዋርድሀል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 1:30
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች