የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መዝሙር 88:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የባ​ሕ​ርን ኀይል አንተ ትገ​ዛ​ለህ፥ የሞ​ገ​ዱ​ንም መና​ወጥ አንተ ዝም ታሰ​ኘ​ዋ​ለህ።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ዐይኖቼም በሐዘን ፈዘዙ። እግዚአብሔር ሆይ፤ ዘወትር ወደ አንተ እጣራለሁ፤ እጆቼንም ወደ አንተ ዘረጋሁ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሚያውቁኝን ከእኔ አራቅህ፥ በእነርሱ ዘንድ አጸያፊ አደረግኸኝ፥ ተዘግቶብኛል፥ መውጫም የለኝም።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሐዘኔ ከመብዛቱ የተነሣ ዐይኖቼ ደከሙ፤ እግዚአብሔር ሆይ! በየቀኑ ወደ አንተ እጮኻለሁ፤ እጆቼንም ለጸሎት ወደ አንተ እዘረጋለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት



መዝሙር 88:9
19 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

አንተ ልብ​ህን ንጹሕ ብታ​ደ​ርግ፥ እጆ​ች​ህ​ንም ወደ እርሱ ብት​ዘ​ረጋ፥


“አሁ​ንም፥ እነሆ፥ ምስ​ክሬ በሰ​ማይ አለ፤ የሚ​ያ​ው​ቅ​ል​ኝም በአ​ር​ያም ነው።


ዐይ​ኖች ከእ​ንባ የተ​ነሣ ፈዘዙ፥ ሁሉም እጅግ ተጸ​የ​ፉኝ።


ሞት ለሰው ዕረ​ፍቱ ነው፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከእ​ርሱ ከለ​ከ​ለው።


ሁል​ጊ​ዜም አይ​ቀ​ሥ​ፍም፥ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም አይ​ቈ​ጣም።


መብ​ረ​ቆ​ች​ህን ብልጭ አድ​ር​ጋ​ቸው፥ በት​ና​ቸ​ውም፤ ፍላ​ጾ​ች​ህን ላካ​ቸው፥ አስ​ደ​ን​ግ​ጣ​ቸ​ውም።


መቅ​ሠ​ፍ​ት​ህን ከእኔ አርቅ፥ ከእ​ጅህ ብር​ታት የተ​ነሣ አል​ቄ​አ​ለ​ሁና።


አቤቱ፥ ጸሎ​ቴን ስማ፥ ልመ​ና​ዬ​ንም አድ​ምጥ፥ ልቅ​ሶ​ዬ​ንም አድ​ምጥ፥ ቸልም አት​በ​ለኝ፤ እኔ በም​ድር ላይ መጻ​ተኛ ነኝና፥ እንደ አባ​ቶ​ችም ሁሉ እን​ግዳ ነኝና።


ብር​ሃ​ን​ህ​ንና ጽድ​ቅ​ህን ላክ፤ እነ​ር​ሱም ይም​ሩኝ፥ አቤቱ ወደ መቅ​ደ​ስህ ተራ​ራና ወደ ማደ​ሪ​ያህ ይው​ሰ​ዱኝ።


ዐይኔ ከቍጣ የተ​ነሣ ታወ​ከች፤ ከጠ​ላ​ቶቼ ሁሉ የተ​ነሣ አረ​ጀሁ።


ቀን​ድና ጥፍር ካላ​በ​ቀለ ከእ​ም​ቦሳ ይልቅ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ አሰ​ኘ​ዋ​ለሁ።


የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከተማ ሆይ፥ ስለ አንቺ የተ​ነ​ገ​ረው ነገር ድንቅ ነው።


አቤቱ፥ ምሕ​ረ​ት​ህን ለዘ​ለ​ዓ​ለም እዘ​ም​ራ​ለሁ። ጽድ​ቅ​ህ​ንም በአፌ ለልጅ ልጅ እና​ገ​ራ​ለሁ።


ጋሜል። እን​ዳ​ል​ወጣ በዙ​ሪ​ያዬ ቅጥር ሠራ​ብኝ፤ ሰን​ሰ​ለ​ቴ​ንም አከ​በደ።


የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ወደ እኔ እን​ዲህ ሲል መጣ፦


ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ባ​ውን አፈ​ሰሰ።