አማርያ፥ መሎክ፥ ሐጡስ፥
አማርያ፣ መሉክ፣ ሐጡስ፣
አማርያ፥ ማሉክ፥ ሐጡሽ፥
ካህናት፦ ሠራያ፥ ኤርምያስ፥ ዕዝራ፥ አማርያ፥ ማሉክ፥ ሐጡሽ፥ ሸካንያ፥ ረሑም፥ መሬሞት፥ ዒዶ፥ ጊነቶን፥ አቢያ፥ ሚያሚን፥ መዓድያ፥ ቢልጋ፥ ሸማዕያ፥ ዮያሪብ፥ ይዳዕያ፥ ሳሉ፥ ዓሞክ፥ ሒልቂያና ይዳዕያ። እነዚህ ሰዎች በሊቀ ካህናቱ በኢያሱ ዘመን የወገኖቻቸው ካህናት መሪዎች የነበሩ ናቸው።
ሠራያ፥ ኤርምያስ፥ ዕዝራ፥ አማርያ፥
ፋሲኩር፥ አማርያ፥ ሚልክያ፤
ሐጡስ፥ ሰባንያ፥ መሉክ፤
ከሰላትያል ልጅ ከዘሩባቤልና ከኢያሱ ጋር የወጡት ካህናትና ሌዋውያን እነዚህ ነበሩ፤ ሠራህያ፥ ኤርምያስ፥ ዔዝራ፤
ሴኬንያ፥ ሬሁም፥ ሜራሞት፤