የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ሉቃስ 17:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሎ​ጥን ሚስት ዐስ​ቡ​አት።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሎጥን ሚስት አስታውሱ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሎጥን ሚስት አስታውሱአት።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሎጥን ሚስት አስታውሱ!

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሎጥን ሚስት አስቡአት።

ምዕራፉን ተመልከት



ሉቃስ 17:32
6 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ወደ ሜዳም በወጡ ጊዜ እን​ዲህ አሉት፥ “ራስ​ህን አድን፤ ወደ ኋላም አት​መ​ል​ከት፤ አን​ተ​ንም መከራ እን​ዳ​ታ​ገ​ኝህ በዚች ሀገር በዳ​ር​ቻ​ዋና በተ​ራ​ራዋ አት​ቁም።”


የሎ​ጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመ​ለ​ከ​ተች፤ የጨው ሐው​ል​ትም ሆነች።


ነፍ​ሱን ሊያ​ድ​ናት የሚ​ወድ ይጣ​ላት፤ ስለ እኔ ነፍ​ሱን የሚ​ጥ​ላ​ትም ያድ​ና​ታል።