የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ዘፍጥረት 50:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አርባ ቀንም ፈጸ​ሙ​ለት፤ ሽቱ የሚ​ቀ​ቡ​በ​ትን ቀን እን​ዲሁ ይቈ​ጥ​ራ​ሉና፤ የግ​ብ​ፅም ሰዎች ሰባ ቀን አለ​ቀ​ሱ​ለት።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሬሳው እንዳይፈርስ መድኀኒት መቀባቱ በአገሩ ልማድ መሠረት አርባ ቀን ወሰደባቸው፤ ግብጻውያንም ሰባ ቀን አለቀሱለት።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መድኃኒት ቀማሚዎቹም በሀገሩ ልማድ መሠረት ሬሳውን ለማድረቅ አርባ ቀን ፈጀባቸው። ግብጻውያን ሰባ ቀን ሙሉ አለቀሱለት።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

መድኃኒት ቀማሚዎቹም በሀገሩ ልማድ መሠረት ሬሳውን ለማድረቅ አርባ ቀን ፈጀባቸው። ግብጻውያን ሰባ ቀን ሙሉ አለቀሱለት።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አርባ ቀንም ፈጸሙለት የሽቱ መደረጊያው ወራት እንደዚሁ ይፈጸማልን የግብፅም ሰዎች ሰባ ቅን አለቀሱለት።

ምዕራፉን ተመልከት



ዘፍጥረት 50:3
5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ ወዳ​ለ​ችው ወደ አጣድ አው​ድማ ደረሱ፤ እጅግ ታላቅ በሆነ በጽኑ ልቅ​ሶም አለ​ቀ​ሱ​ለት፤ ለአ​ባ​ቱም ሰባት ቀን ልቅሶ አደ​ረ​ገ​ለት።


የል​ቅ​ሶ​ውም ወራት ከተ​ፈ​ጸመ በኋላ ዮሴፍ ለፈ​ር​ዖን መኳ​ን​ንት እን​ዲህ ብሎ ተና​ገረ፥ “እኔ በፊ​ታ​ችሁ ሞገ​ስን አግ​ኝቼ እንደ ሆንሁ ለፈ​ር​ዖን እን​ዲህ ብላ​ችሁ ስለ እኔ ንገ​ሩት፦


ማኅ​በ​ሩም ሁሉ አሮን እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሁሉ ለአ​ሮን ሠላሳ ቀን አለ​ቀሱ።


የተ​ማ​ረ​ከ​ች​በ​ት​ንም ልብስ ታወ​ል​ቅ​ላ​ታ​ለህ፤ በቤ​ት​ህም ታስ​ቀ​ም​ጣ​ታ​ለህ፤ ስለ አባ​ቷና ስለ እናቷ አንድ ወር ሙሉ ታለ​ቅ​ሳ​ለች፤ ከዚ​ያም በኋላ ትደ​ር​ስ​ባ​ታ​ለህ፤ ባልም ትሆ​ና​ታ​ለህ፤ እር​ስ​ዋም ሚስት ትሆ​ን​ል​ሃ​ለች።


የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች በዮ​ር​ዳ​ኖስ በኢ​ያ​ሪኮ አቅ​ራ​ቢያ በሞ​ዓብ ሜዳ ሠላሳ ቀን ለሙሴ አለ​ቀ​ሱ​ለት፤ ለሙ​ሴም ያለ​ቀ​ሱ​ለት የል​ቅ​ሶው ወራት ተፈ​ጸመ።